1
መዝሙር 130:5
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔርን ደጅ እጠናለሁ፤ ነፍሴም በትዕግሥት ትጠብቀዋለች፤ በቃሉም ተስፋ አደርጋለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 130:4
ነገር ግን በአንተ ዘንድ ይቅርታ አለ፤ ስለዚህም ልትፈራ ይገባሃል።
3
መዝሙር 130:6
ዘብ ዐዳሪ ንጋትን ከሚጠባበቅ ይልቅ፣ አዎን፤ ዘብ ዐዳሪ ንጋትን ከሚጠባበቅ ይልቅ፣ ነፍሴ ጌታን ትጠባበቃለች።
4
መዝሙር 130:2
ጌታ ሆይ፤ ድምፄን ስማ፤ ጆሮዎችህ የልመናዬን ቃል፣ የሚያዳምጡ ይሁኑ።
5
መዝሙር 130:1
እግዚአብሔር ሆይ፤ ከጥልቅ ወደ አንተ እጮኻለሁ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች