1
መዝሙር 3:3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ግን ዙሪያዬን የምትከልል ጋሻ ነህ፤ ክብሬንና ራሴንም ቀና ቀና የምታደርግ አንተ ነህ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 3:4-5
ወደ እግዚአብሔር ድምፄን ከፍ አድርጌ እጮኻለሁ፤ እርሱም ከተቀደሰ ተራራው ይመልስልኛል። ሴላ እተኛለሁ፤ አንቀላፋለሁ፤ እግዚአብሔር ደግፎ ይዞኛልና እነቃለሁ።
3
መዝሙር 3:8
ማዳን የእግዚአብሔር ነው፤ በረከትህ በሕዝብህ ላይ ይሁን። ሴላ
4
መዝሙር 3:6
በየአቅጣጫው የከበበኝን፣ አእላፍ ሕዝብ አልፈራም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች