1
መዝሙር 45:7
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ጽድቅን ወደድህ፤ ዐመፃን ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ፣ ከጓደኞችህ ይልቅ አንተን የደስታ ዘይት ቀባህ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 45:6
አምላክ ሆይ፤ ዙፋንህ ከዘላለም እስከ ዘላለም ጸንቶ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ይሆናል።
3
መዝሙር 45:17
ስምሽን በትውልድ ሁሉ ዘንድ መታሰቢያ አደርጋለሁ፤ ስለዚህ ሕዝቦች ከዘላለም እስከ ዘላለም ያወድሱሃል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች