1
መዝሙር 69:30
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
የእግዚአብሔርን ስም በዝማሬ አወድሳለሁ፤ በምስጋናም ከፍ ከፍ አደርገዋለሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 69:13
እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔ ግን በወደድኸው ሰዓት፣ ወደ አንተ እጸልያለሁ፤ አምላክ ሆይ፤ በታላቅ ምሕረትህ፣ በማዳንህም ርግጠኛነት መልስልኝ።
3
መዝሙር 69:16
እግዚአብሔር ሆይ፤ ምሕረትህ በጎ ናትና ስማኝ፤ እንደ ርኅራኄም ብዛት መለስ በልልኝ።
4
መዝሙር 69:33
እግዚአብሔር ድኾችን ይሰማልና፤ በእስራት ያለውንም ሕዝቡን አይንቅም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች