1
መዝሙር 82:6
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
“እኔም፤ ‘እናንተ አማልክት ናችሁ፤ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ’ አልሁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 82:3
ለዐቅመ ቢሶችና ለድኻ አደጎች ፍረዱላቸው፤ የችግረኛውንና የምስኪኑን መብት አስከብሩ።
3
መዝሙር 82:4
ወገን የሌለውንና ድኻውን ታደጉ፤ ከግፈኛውም እጅ አስጥሏቸው።
4
መዝሙር 82:8
አምላክ ሆይ፤ ተነሥ፤ በምድር ላይ ፍረድ፣ ሕዝቦች ሁሉ ርስትህ ናቸውና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች