1
ኦሪት ዘዳግም 23:23
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ነገር ግን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በፍላጎትህ በተሳልከው መሠረት፥ አፍህ የተናገረውን በጥንቃቄ መፈጸም አለብህ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘዳግም 23:21
“ለእግዚአብሔር አምላክህ ስእለት በምታደርግበት ጊዜ ለመስጠት ወይም ለመፈጸም ቃል የገባህበትን ስእለት አታዘግይ፤ እግዚአብሔር አንተ የገባኸውን ቃል እንድትፈጽም ይፈልጋል፤ ስእለትህን ካልፈጸምክ ግን ኃጢአት ይሆንብሃል።
3
ኦሪት ዘዳግም 23:22
ይሁን እንጂ ለእግዚአብሔር ስእለት አለማድረግ ራሱ ኃጢአት አይደለም፤
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች