1
ትንቢተ ኢሳይያስ 3:10
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
ሁሉ ነገር ስለሚሳካላቸውና የመልካም ሥራቸውን ዋጋ ስለሚያገኙ ጻድቃንን የተባረካችሁ ናችሁ በሉአቸው።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 3:11
ምንም ነገር ስለማይሳካላቸውና የክፉ ተግባራቸውን ዋጋ ስለሚያገኙ ለክፉዎች ወዮላቸው!
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች