1
ትንቢተ ዘካርያስ 7:9
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
“እኔ የሠራዊት አምላክ ለሕዝቤ የሰጠሁት ትእዛዝ ይህ ነበር፤ ‘በትክክል ፍረዱ፥ እርስ በርሳችሁም አንዳችሁ ለሌላው ምሕረትና ርኅራኄን አድርጉ፤
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ዘካርያስ 7:10
በመካከላችሁ የሚኖሩትን ባሎቻቸው የሞቱባቸውን ሴቶች፥ አባትና እናት የሌላቸውን ድኻ አደጎች፥ መጻተኞችንና ችግረኞችን አትጨቊኑ፤ እርስ በርሳችሁ አንዳችሁ ሌላውን ለመጒዳት አታስቡ።’
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች