1
ትንቢተ ሆሴዕ 7:14
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
በመኝታቸው ላይ ሆነው ያለቅሱ ነበር እንጂ በልባቸው ወደ እኔ አልጮኹም፤ ስለ እህልና ስለ ወይን ጠጅ ይሰበሰቡ ነበር፤ በእኔም ላይ ዓመፁ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ሆሴዕ 7:13
ከእኔ ሸሽተው ሄደዋልና ወዮላቸው! በእኔም ላይ ዐምፀዋልና ጥፋት ይምጣባቸው! እኔ እታደጋቸው ነበር፥ እነርሱ ግን ሐሰትን ተናገሩብኝ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች