1
ትንቢተ ሚክያስ 1:3
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
እነሆ፥ ጌታ ከስፍራው ይወጣልና፥ ወርዶም በምድር ከፍታዎች ላይ ይራመዳል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ ሚክያስ 1:1
በይሁዳ ነገሥታት በኢዮአታምና በአካዝ በሕዝቅያስም ዘመን ወደ ሞሬታዊው ወደ ሚክያስ የመጣው፥ ስለ ሰማርያና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው፥ የጌታ ቃል ይህ ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች