1
ትንቢተ አሞጽ 8:11
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
“እነሆ በምድር ላይ ራብን የምሰድድበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ እርሱም የእግዚአብሔርን ቃል ከመስማት እንጂ እንጀራን ከመራብና ውኃን ከመጠማት አይደለም።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ አሞጽ 8:12
ከባሕርም እስከ ባሕር ድረስ፥ ከሰሜንም እስከ ምሥራቅ ድረስ ይቅበዘበዛሉ፤ የእግዚአብሔርንም ቃል ለመሻት ይርዋርዋጣሉ፤ አያገኙትምም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች