መጽሐፈ መዝሙር 117
117
ለእግዚአብሔር የቀረበ ምስጋና
1መንግሥታት ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግኑት!
ሕዝቦች ሁሉ አመስግኑት! #ሮም 15፥11።
2እርሱ ለእኛ ያለው ፍቅር ጽኑ ነው፤
ታማኝነቱም ዘለዓለማዊ ነው።
እግዚአብሔር ይመስገን!
Currently Selected:
መጽሐፈ መዝሙር 117: አማ05
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ
![None](/_next/image?url=https%3A%2F%2Fimageproxy.youversionapistaging.com%2F58%2Fhttps%3A%2F%2Fweb-assets.youversion.com%2Fapp-icons%2Fam.png&w=128&q=75)
ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997
መጽሐፈ መዝሙር 117
117
ለእግዚአብሔር የቀረበ ምስጋና
1መንግሥታት ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግኑት!
ሕዝቦች ሁሉ አመስግኑት! #ሮም 15፥11።
2እርሱ ለእኛ ያለው ፍቅር ጽኑ ነው፤
ታማኝነቱም ዘለዓለማዊ ነው።
እግዚአብሔር ይመስገን!
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997