መጽሐፈ መዝሙር 133
133
ስለ ወንድማማችነት ፍቅር የቀረበ ውዳሴ
1ወንድማማች አብረው ይኖሩ ዘንድ
ምንኛ መልካምና ደስ የሚያሰኝ ነው!
2በአሮን ራስና ጢም ላይ እንደሚፈስስ፥
እስከ ልብሱም ዘርፍ ድረስ እንደሚዘልቅ፥
መልካም መዓዛ እንዳለው የወይራ ዘይት ነው።
3ከሔርሞን ተራራ ወደ ጽዮን ኰረብቶች
እንደሚንጠባጠብ ጤዛ ነው፤
እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ የሆነውን
ሕይወትና በረከት የሚሰጠው በዚያ ነው።
Currently Selected:
መጽሐፈ መዝሙር 133: አማ05
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ
ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997
መጽሐፈ መዝሙር 133
133
ስለ ወንድማማችነት ፍቅር የቀረበ ውዳሴ
1ወንድማማች አብረው ይኖሩ ዘንድ
ምንኛ መልካምና ደስ የሚያሰኝ ነው!
2በአሮን ራስና ጢም ላይ እንደሚፈስስ፥
እስከ ልብሱም ዘርፍ ድረስ እንደሚዘልቅ፥
መልካም መዓዛ እንዳለው የወይራ ዘይት ነው።
3ከሔርሞን ተራራ ወደ ጽዮን ኰረብቶች
እንደሚንጠባጠብ ጤዛ ነው፤
እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ የሆነውን
ሕይወትና በረከት የሚሰጠው በዚያ ነው።
© The Bible Society of Ethiopia, 2005
© የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር፥ 1997