ትንቢተ ኢሳይያስ 53:7

ትንቢተ ኢሳይያስ 53:7 መቅካእኤ

ተጨነቀ፥ ተሰቀየም፥ አፉንም አልከፈተም፤ ለመታረድ እንደሚነዳ ጠቦት፥ በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሚል በግ፥ እንዲሁ አፉን አልከፈተም።