ኦሪት ዘኍልቊ 6:24-26

ኦሪት ዘኍልቊ 6:24-26 መቅካእኤ

ጌታ ይባርክህ፥ ይጠብቅህም፤ ጌታ ፊቱን ያብራልህ፥ ይራራልህም፤ ጌታ ፊቱን ወደ አንተ ያንሣ፥ ሰላምንም ይስጥህ።