መዝሙረ ዳዊት 134
134
1የዕርገት መዝሙር።
#
መዝ. 135፥1-2፤ 1ዜ.መ. 9፥33። እነሆ፥ ጌታን ባርኩ፥
በአምላካችን ቤት አደባባዮች የምትቆሙ
እናንተ የጌታ ባርያዎች ሁላችሁ።
2 #
መዝ. 28፥2፤ 141፥2። በሌሊት በቤተ መቅደስ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ፥
ጌታንም ባርኩ።
3 #
መዝ. 20፥3፤ 128፥5፤ ዘኍ. 6፥24። ሰማይንና ምድርን የሠራ ጌታ ከጽዮን ይባርክህ።
Currently Selected:
መዝሙረ ዳዊት 134: መቅካእኤ
ማድመቅ
ያጋሩ
ኮፒ
![None](/_next/image?url=https%3A%2F%2Fimageproxy.youversionapistaging.com%2F58%2Fhttps%3A%2F%2Fweb-assets.youversion.com%2Fapp-icons%2Fam.png&w=128&q=75)
ያደመቋቸው ምንባቦች በሁሉም መሣሪያዎችዎ ላይ እንዲቀመጡ ይፈልጋሉ? ይመዝገቡ ወይም ይግቡ