ትንቢተ ኢሳይያስ 53:11

ትንቢተ ኢሳይያስ 53:11 አማ54

ከነፍሱ ድካም ብርሃን ያያል ደስም ይለዋል፥ ጻድቅ ባሪያዬም በእውቀቱ ብዙ ሰዎችን ያጸድቃል፥ ኃጢአታቸውንም ይሸከማል።