የማቴዎስ ወንጌል 4:19-20

የማቴዎስ ወንጌል 4:19-20 አማ54

እርሱም፦ በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው። ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።