1 ዜና መዋዕል 16:27 - Compare All Versions

1 ዜና መዋዕል 16:27 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ክብ​ርና ግርማ በፊቱ፥ ኀይ​ልና ደስ​ታም በመ​ቅ​ደሱ ውስጥ ናቸው።

1 ዜና መዋዕል 16:27 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ክብርና ግርማ በፊቱ ናቸው፤ ብርታትና ደስታም በማደሪያው ስፍራ።

1 ዜና መዋዕል 16:27 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

ክብርና ግርማ በፊቱ፥ ኀይልና ደስታ በስፍራው ውስጥ ናቸው።

1 ዜና መዋዕል 16:27 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

በዙሪያው ያለው ክብርና ግርማ ነው፤ መቅደሱንም ኀይልና ደስታ እንዲሞላበት አድርጎአል።

1 ዜና መዋዕል 16:27 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ክብርና ግርማ በፊቱ፥ ኃይልና ደስታ በስፍራው ውስጥ ናቸው።