1 ዜና መዋዕል 16:9 - Compare All Versions

1 ዜና መዋዕል 16:9 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተቀ​ኙ​ለት፥ ዘም​ሩ​ለት፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ያደ​ረ​ገ​ውን ተአ​ም​ራ​ቱን ሁሉ ተና​ገሩ።

1 ዜና መዋዕል 16:9 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ተቀኙለት፤ ዘምሩለት፤ ድንቅ ሥራዎቹንም ሁሉ ተናገሩ፤

1 ዜና መዋዕል 16:9 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ለእግዚአብሔር የምስጋና መዝሙር ዘምሩ፤ ያደረገውን አስደናቂ ነገር ሁሉ ተናገሩ፤