1 ነገሥት 16:30 - Compare All Versions

1 ነገሥት 16:30 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

አክ​ዓ​ብም ከእ​ርሱ በፊት ከነ​በ​ሩት ሁሉ ይልቅ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ አደ​ረገ።

1 ነገሥት 16:30 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

የዖምሪ ልጅ አክዓብ ከርሱ አስቀድሞ ከነበሩት ሁሉ ይልቅ፣ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ።

1 ነገሥት 16:30 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

የዖምሪም ልጅ አክዓብ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ሁሉ ይልቅ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ።

1 ነገሥት 16:30 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

አክዓብ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ነገሥታት ሁሉ ይበልጥ የከፋ ኃጢአት በመሥራቱ እግዚአብሔርን አሳዘነ፤

1 ነገሥት 16:30 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

አክዓብ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ነገሥታት ሁሉ ይበልጥ የከፋ ኃጢአት በመሥራቱ ጌታን አሳዘነ፤