1 ነገሥት 3:10 - Compare All Versions

1 ነገሥት 3:10 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ሰሎ​ሞ​ንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፥ ነገሩ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ደስ አሰ​ኘው።

1 ነገሥት 3:10 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ሰሎሞን ይህን በመለመኑ ጌታ ደስ አለው፤

1 ነገሥት 3:10 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

ሰሎሞንም ይህን ነገር ስለ ለመነ፤ ነገሩ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው።

1 ነገሥት 3:10 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ሰሎሞን ይህን በመጠየቁ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው፤