ስሙ፤ አድምጡ፤ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ።
እግዚአብሔር ተናግሯልና፣ ስሙ፤ ልብ በሉ፤ ትዕቢተኛም አትሁኑ።
ስሙ፥ አድምጡ፥ እግዚአብሔር ተናግሮአልና አትታበዩ።
እግዚአብሔር ተናግሮአልና፤ ትዕቢታችሁን አስወግዳችሁ ስሙት፤ በጥንቃቄም አድምጡት።
ስሙ፥ አድምጡም፤ ጌታ ተናግሮአልና አትታበዩ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች