ኢዮብ 10:8 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 10:8 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
“ቅርጽና መልክ ሰጥተው ያበጁኝ እጆችህ ናቸው፤ ታዲያ፥ አሁን እነዚያ እጆችህ መልሰው ያፈርሱኛልን?
ያጋሩ
ኢዮብ 10 አማ05ኢዮብ 10:8 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“እጆችህ ፈጠሩኝ፤ ሠሩኝም፤ ከዚያም በኋላ ዞረህ ጣልኸኝ።
ኢዮብ 10:8 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እጅህ ለወሰችኝ ሠራችኝም፥ ከዚያም በኋላ ዞረህ ታጠፋኝ ዘንድ ፈለግህ።
ያጋሩ
ኢዮብ 10 አማ54ኢዮብ 10:8 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እጆችህ ቀረጹኝ ሠሩኝም፥ ከዚያም ተመልሰህ ታጠፋኝ ዘንድ ፈለግህ።
ያጋሩ
ኢዮብ 10 መቅካእኤ