ኢዮብ 11:16-17 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ

ኢዮብ 11:16-17 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

መከራህን ትረሳለህ፤ ዐልፎ እንደ ሄደ ጐርፍም ታስበዋለህ። ሕይወትህ ከቀትር ይልቅ ያበራል፤ ጨለማውም እንደ ንጋት ይሆናል።

ኢዮብ 11:16-17 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

ችግርህን ሁሉ ትረሳዋለህ፤ የምታስታውሰውም እንዳለፈ ጐርፍ ብቻ ነው። ሕይወትህ ከቀትር ፀሐይ ይበልጥ ይበራል፤ ጨለማው እንደ ማለዳ ብርሃን ይሆናል።

ኢዮብ 11:16-17 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

መከ​ራ​ህ​ንም እን​ዳ​ለፈ ማዕ​በል ትረ​ሳ​ለህ፥ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህም ወዲያ አት​ደ​ነ​ግ​ጥም። ጸሎ​ትህ እንደ አጥ​ቢያ ኮከብ ይሆ​ናል። ሕይ​ወ​ት​ህም እንደ ቀትር ብር​ሃን ያበ​ራል።

ኢዮብ 11:16-17 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። ከቀትር ይልቅ ሕይወትህ ይበራል፥ ጨለማም ቢሆን እንደ ጥዋት ይሆናል።

ኢዮብ 11:16-17 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። ሕይወትህ ከቀትር ይልቅ ያበራል፥ ጨለማም ቢሆን እንደ ጥዋት ይሆናል።