ኢዮብ 12:13 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 12:13 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
እግዚአብሔር ግን ጥበብና ኀይል አለው፤ ምክርና አስተዋይነት የሚገኙት ከእርሱ ነው።
ያጋሩ
ኢዮብ 12 አማ05ኢዮብ 12:13 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ኀይል አለ፤ ለእርሱ ምክርና ማስተዋል አለው።
ኢዮብ 12:13 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ኃይል አለ፥ ለእርሱ ምክርና ማስተዋል አለው።
ያጋሩ
ኢዮብ 12 አማ54ኢዮብ 12:13 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“በእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ኃይል አለ፥ በእርሱ ዘንድ ምክርና ማስተዋል አለ።
ያጋሩ
ኢዮብ 12 መቅካእኤ