ኢዮብ 18:6 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ

ኢዮብ 18:6 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

የድንኳኑ ብርሃን ይጨልማል፤ መብራቱም በላዩ ይጠፋል፤

ኢዮብ 18:6 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

በእርሱ ድንኳን ውስጥ ያለው መብራት ይጠፋል፤ ብርሃኑም ይጨልማል።

ኢዮብ 18:6 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ብር​ሃኑ በድ​ን​ኳኑ ውስጥ ይጨ​ል​ማል፤ መብ​ራ​ቱም በላዩ ይጠ​ፋል።

ኢዮብ 18:6 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

ብርሃን በድንኳኑ ውስጥ ይጨልማል፥ መብራቱም በላዩ ይጠፋል።

ኢዮብ 18:6 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ብርሃን በድንኳኑ ውስጥ ይጨልማል፥ መብራቱም በላዩ ይጠፋል።