ኢዮብ 22:21-22 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 22:21-22 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ለእግዚአብሔር ተገዛ፤ ከርሱም ጋራ ሰላም ይኑርህ፤ በረከትም ታገኛለህ። ምክርን ከአፉ ተቀበል፤ ቃሉንም በልብህ አኑር።
ያጋሩ
ኢዮብ 22 NASVኢዮብ 22:21-22 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
“ስለዚህ ኢዮብ ሆይ፥ ራስህን ለእግዚአብሔር አስገዛ፤ ከእርሱም ጋር ሰላም ይኑርህ፤ ይህን ብታደርግ መልካም ነገርን ታገኛለህ። እግዚአብሔር የሚሰጥህን ትምህርት ተቀበል፤ ቃሉንም በልብህ አኑር።
ያጋሩ
ኢዮብ 22 አማ05ኢዮብ 22:21-22 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“አሁንም መታገሥ ትችል እንደ ሆነ፥ ፍሬህም ይበጅ እንደ ሆነ እስኪ ጽኑ ሁን። ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፤
ኢዮብ 22:21-22 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም ከእርሱ ጋር ተስማማ፥ ሰላምም ይኑርህ፥ በዚያም በጎነት ታገኛለህ። ከአፉም ሕጉን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥
ያጋሩ
ኢዮብ 22 አማ54ኢዮብ 22:21-22 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“እንግዲህ አሁንም ከእርሱ ጋር ተስማማ፥ ሰላምም ይኑርህ፥ በዚያም መልካምን ታገኛለህ። ከአፉም ትምህርቱን ተቀበል፥ በልብህም ቃሉን አኑር፥
ያጋሩ
ኢዮብ 22 መቅካእኤ