ኢዮብ 26:7 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 26:7 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
እግዚአብሔር የሰሜንን ሰማይ በሕዋው ላይ ዘረጋ፤ ምድርም በባዶ ቦታ እንድትንጠለጠል አደረገ።
ያጋሩ
ኢዮብ 26 አማ05ኢዮብ 26:7 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰማይን በባዶ ስፍራ ላይ ይዘረጋል፥ ምድሪቱንም አንዳች አልባ ያንጠለጥላል።
ኢዮብ 26:7 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰሜንን በባዶ ስፍራ ላይ ይዘረጋል፥ ምድሪቱንም በታችዋ አንዳች አልባ ያንጠለጥላል።
ያጋሩ
ኢዮብ 26 አማ54ኢዮብ 26:7 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሜንን በባዶ ስፍራ ላይ ይዘረጋል፥ ምድሪቱንም ያለአንዳች ድጋፍ ያንጠለጥላል።
ያጋሩ
ኢዮብ 26 መቅካእኤ