ኢዮብ 28:12-13 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 28:12-13 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ነገር ግን ጥበብ ከወዴት ትገኛለች? ማስተዋልስ መኖሪያዋ የት ነው? ሰው ዋጋዋን አያውቅም፤ በሕያዋንም ምድር አትገኝም።
ያጋሩ
ኢዮብ 28 NASVኢዮብ 28:12-13 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ታዲያ፥ ጥበብ ከየት ትገኛለች? ማስተዋልስ ቦታዋ የት ነው? “ጥበብ ሕይወት ያላቸው ፍጥረቶች በሚኖሩባት ምድር አትገኝም፤ እውነተኛ ዋጋዋንም የሚያውቅ ሰው የለም።
ያጋሩ
ኢዮብ 28 አማ05ኢዮብ 28:12-13 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ነገር ግን ጥበብ ወዴት ትገኛለች? የጥበብስ ሀገርዋ ወዴት ነው? ሟች ሰው መንገድዋን አያውቅም፤ በሰዎችም ዘንድ አትገኝም።
ኢዮብ 28:12-13 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ጥበብ የምትገኘው ወዴት ነው? የማስተዋልስ ስፍራ ወዴት ነው? ሰው መንገድዋን አያውቅም፥ በሕያዋን ምድር አትገኝም።
ያጋሩ
ኢዮብ 28 አማ54ኢዮብ 28:12-13 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ነገር ግን ጥበብ የምትገኘው ወዴት ነው? የማስተዋልስ ስፍራ ወዴት ነው? ሰው መንገድዋን አያውቅም፥ በሕያዋን አገር አትገኝም።
ያጋሩ
ኢዮብ 28 መቅካእኤ