ኢዮብ 29:14 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 29:14 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ጽድቅን እንደ ልብስ ለበስኳት፤ ትክክለኛ ፍርድንም እንደ ካባ ደረብኳት፤ እንደ ቆብም ደፋኋት።
ያጋሩ
ኢዮብ 29 አማ05ኢዮብ 29:14 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጽድቅን ለበስሁ፥ ቅንነትንም እንደ መጎናጸፊያ ተሸለምሁ፤ ፍርድንም እንደ ኩፋር ተቀዳጀኋት
ኢዮብ 29:14 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጽድቅን ለበስሁ እርስዋም ለበሰችኝ፥ ፍርዴም እንደ መጐናጸፊያና እንደ ኵፋር ነበረ።
ያጋሩ
ኢዮብ 29 አማ54ኢዮብ 29:14 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጽድቅን ለበስሁ እርሷም ለበሰችኝ፥ ፍርዴም እንደ ካባና እንደ ቆብ ነበረ።
ያጋሩ
ኢዮብ 29 መቅካእኤ