ኢዮብ 3:25 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ

ኢዮብ 3:25 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

የፈራሁት ነገር መጥቶብኛል፤ የደነገጥሁበትም ደርሶብኛል።

ኢዮብ 3:25 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

የፈራሁት ነገር መጥቶብኛል፤ የደነገጥሁበትም ነገር ደርሶብኛል።

ኢዮብ 3:25 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

የተ​ጠ​ራ​ጠ​ር​ሁት ነገር መጥ​ቶ​ብ​ኛ​ልና፥ ያሰ​ብ​ሁ​ትም ደር​ሶ​ብ​ኛል።

ኢዮብ 3:25 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))

የፈራሁት ነገር መጥቶብኛልና፥ የደነገጥሁበትም ደርሶብኛል።

ኢዮብ 3:25 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

የፈራሁት ነገር መጥቶብኛልና፥ የደነገጥሁበትም ደርሶብኛል።