ኢዮብ 30:20 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 30:20 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አምላክ ሆይ፤ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ ነገር ግን አልመለስህልኝም፤ በፊትህም ቆምሁ፤ አንተ ግን ዝም አልኸኝ።
ያጋሩ
ኢዮብ 30 NASVኢዮብ 30:20 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
“እግዚአብሔር ሆይ! አንተን ለመንኩ፤ ነገር ግን አልመለስክልኝም፤ ቆሜም ወደ አንተ ጸለይኩ፤ አንተ ግን ፊትህን አልመለስክልኝም።
ያጋሩ
ኢዮብ 30 አማ05ኢዮብ 30:20 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ አንተ ጮኽሁ፥ አልሰማኸኝምም፤ እነርሱ ግን ቆመው ተመለከቱኝ።
ኢዮብ 30:20 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደ አንተ ጮኽሁ፥ አልመለስህልኝም፥ ተነሣሁ፥ አልተመለከትኸኝም።
ያጋሩ
ኢዮብ 30 አማ54ኢዮብ 30:20 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ አንተ ጮኽሁ፥ አልመለስህልኝም፥ ተነሣሁ፥ ነገር ግን ዝም ብለህ ተመለከትኸኝ።
ያጋሩ
ኢዮብ 30 መቅካእኤ