ኢዮብ 35:8 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 35:8 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፋትህ የሚጐዳው እንደ አንተ ያለውን ሰው ብቻ ነው፤ ጽድቅህም የሚጠቅመው የሰውን ልጆች ብቻ ነው።
ያጋሩ
ኢዮብ 35 NASVኢዮብ 35:8 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ኃጢአት ብትሠራ የምትጐዳው እንደ አንተ ያለውን ሰው ነው፤ መልካም ሥራ ብትሠራ፥ የምትጠቅመው ሰውን ነው።
ያጋሩ
ኢዮብ 35 አማ05ኢዮብ 35:8 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ አንተ ያለውን ሰው ክፋትህ ይጎዳዋል፤ ለሰውም ልጅ ጽድቅህ ይጠቅመዋል።
ኢዮብ 35:8 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንደ አንተ ያለውን ሰው ክፋትህ ይጐዳዋል፥ ለሰውም ልጅ ጽድቅህ ይጠቅመዋል።
ያጋሩ
ኢዮብ 35 አማ54ኢዮብ 35:8 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፋትህ እንደ አንተ ያለውን ሰው ይጐዳዋል፥ ለሰውም ልጅ ጽድቅህ ይጠቅመዋል።
ያጋሩ
ኢዮብ 35 መቅካእኤ