ኢዮብ 38:4 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 38:4 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ለመሆኑ ዓለምን ስፈጥር አንተ በዚያ ነበርክን? የምታውቅና የምታስተውል ከሆነ እስቲ ንገረኝ።
ያጋሩ
ኢዮብ 38 አማ05ኢዮብ 38:4 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድርን በመሠረትሁ ጊዜ አንተ ወዴት ነበርህ? ታስተውል እንደ ሆነ ንገረኝ።
ኢዮብ 38:4 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድርን በመሠረትሁ ጊዜ አንተ ወዴት ነበርህ? ታስተውል እንደ ሆንህ ተናገር።
ያጋሩ
ኢዮብ 38 አማ54ኢዮብ 38:4 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድርን በመሠረትሁ ጊዜ አንተ የት ነበርህ? ታስተውል እንደሆንህ ተናገር።
ያጋሩ
ኢዮብ 38 መቅካእኤ