ኢዮብ 7:17-18 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 7:17-18 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ከፍ ከፍ ታደርገው ዘንድ፣ ልብህንም ትጥልበት ዘንድ ሰው ምንድን ነው? በየማለዳው ትመረምረዋለህ፤ በየጊዜውም ትፈትነዋለህ።
ያጋሩ
ኢዮብ 7 NASVኢዮብ 7:17-18 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
“ግምት ትሰጠው ዘንድና ታስበው ዘንድ ሰው ምንድን ነው? በየማለዳውስ ትመረምረው ዘንድ በየጊዜውስ ትፈትነው ዘንድ ሰው ምንድን ነው?
ያጋሩ
ኢዮብ 7 አማ05ኢዮብ 7:17-18 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰው ምንድን ነው? ከፍ ከፍ ታደርገው ዘንድ፥ ልቡናውንም ትጐበኘው ዘንድ፥ ማለዳ ማለዳስ ትጐበኘው ዘንድ፥ በዕረፍቱም ትፈርድለት ዘንድ፥
ያጋሩ
ኢዮብ 7 አማ2000ኢዮብ 7:17-18 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰው ምንድር ነው ታከብረው ዘንድ፥ ልብህንስ ትጥልበት ዘንድ፥ ማለዳ ማለዳስ ትጐበኘው ዘንድ፥ ሁልጊዜስ ትፈታተነው ዘንድ?
ያጋሩ
ኢዮብ 7 አማ54ኢዮብ 7:17-18 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰው ምንድነው ታከብረው ዘንድ፥ ልብህንስ ትጥልበት ዘንድ፥ ማለዳ ማለዳስ ትጐበኘው ዘንድ፥ ሁልጊዜስ ትፈታተነው ዘንድ?
ያጋሩ
ኢዮብ 7 መቅካእኤ