ኢዮብ 9:10 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ኢዮብ 9:10 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
እርሱ የሚያደርጋቸውን ድንቅ ነገሮች መርምረን ልናስተውል አንችልም፤ እርሱም የሚፈጽማቸውን ተአምራት ልንቈጥራቸው አንችልም።
ያጋሩ
ኢዮብ 9 አማ05ኢዮብ 9:10 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቁንና የማይመረመረውን ነገር፥ እንዲሁም የከበረውንና እጅግ መልካም የሆነውን የማይቈጠረውንም ተአምራት አደረገ።
ያጋሩ
ኢዮብ 9 አማ2000ኢዮብ 9:10 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የማይመረመረውን ታላላቅ ነገር፥ የማይቈጠረውንም ተአምራት ያደርጋል።
ያጋሩ
ኢዮብ 9 አማ54ኢዮብ 9:10 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የማይመረመረውን ታላላቅ ነገር፥ የማይቈጠረውንም ተአምራት ያደርጋል።
ያጋሩ
ኢዮብ 9 መቅካእኤ