ማቴዎስ 17:21 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ማቴዎስ 17:21 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህ ዐይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም፤” አላቸው።
ማቴዎስ 17:21 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም አላቸው።
ያጋሩ
ማቴዎስ 17 አማ54ማቴዎስ 17:21 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህ ዓይነቱ በጸሎትና በጾም ካልሆነ በቀር ከቶ አይወጣም።