ብትጠብቃቸው ዘመድ ይሆኑሃል፥ ተስፋህም አትጠፋም።
ለነገ ርግጠኛ አለኝታ ይኖርሃል፤ ተስፋህም ከንቱ አይሆንም።
ይህን ብታደርግ የወደፊት ኑሮህ የተቃና ይሆናል፤ ተስፋህም አያቋርጥም።
በእውነት መጨረሻህ ያምራልና፥ ተስፋህም አይጠፋምና።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች