ልጆቹም ይጥፉ፤ በአንዲት ትውልድ ስሙ ትጥፋ።
በእግዚአብሔር ክንደ ብርቱ እንሆናለን፤ ጠላቶቻችንን የሚረጋግጥልን እርሱ ነውና።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ከሆነ እናሸንፋለን፤ እርሱ ጠላቶቻችንን ያዋርዳቸዋል።
በጥቃታችን ድረስልን፥ የሰውም ማዳን ከንቱ ነው።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች