የማረኩን በዚያ የዝማሬ ቃል ጠይቀውናልና፥ የወሰዱንም፥ “የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን” አሉን።
የጌቶችን ጌታ አመስግኑ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና።
የጌቶች ጌታ ለሆነው አምላክ ምስጋና አቅርቡ፤ ፍቅሩ ዘለዓለማዊ ነው።
የጌቶችን ጌታ አመስግኑ፥ ፍቅሩ ለዘለዓለም ነውና፥
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች