በረዶውን እንደ ባዘቶ ይሰጣል፤ ጉሙን እንደ አመድ ይበትነዋል፤
ጌታችን ታላቅ ነው፤ እጅግ ኀያልም ነው፤ ለጥበቡም ወሰን የለውም።
አምላካችን ታላቅና ኀያል ነው፤ ለዕውቀቱም ወሰን የለውም።
ጌታችን ታላቅ ነው፥ ኃይሉም ታላቅ ነው፥ ለጥበቡም ቍጥር ስፍር የለውም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች