1
ዘፀአት 22:22-23
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
“ባል በሞተባት ወይም አባትና እናት በሌለው ልጅ ላይ ግፍ አትዋሉ። ግፍ ብትውሉባቸውና ወደ እኔ ቢጮኹ፣ ጩኸታቸውን በርግጥ እሰማለሁ።
قارن
اكتشف ዘፀአት 22:22-23
2
ዘፀአት 22:21
“መጻተኛውን አትበድሉት ወይም አታስጨንቁት፤ እናንተ በግብፅ መጻተኛ ነበራችሁና።
اكتشف ዘፀአት 22:21
3
ዘፀአት 22:18
“መተተኛ ሴት በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድ።
اكتشف ዘፀአት 22:18
4
ዘፀአት 22:25
“ከሕዝቤ መካከል ችግረኛ ለሆነው ለአንዱ ገንዘብ ብታበድሩ፣ እንደ ዐራጣ አበዳሪ አትሁኑ፤ ወለድ አትጠይቁት።
اكتشف ዘፀአት 22:25
الصفحة الرئيسية
الكتاب المقدس
خطط
فيديوهات