1
2 ጢሞቴዎስ 2:15
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
እንደማያፍርና የእውነትን ቃል በትክክል እንደሚያስረዳ የተመሰከረለት ሠራተኛ፣ ራስህን በእግዚአብሔር ፊት ልታቀርብ ትጋ።
Compare
Explore 2 ጢሞቴዎስ 2:15
2
2 ጢሞቴዎስ 2:22
ከወጣትነት ክፉ ምኞት ሽሽ፤ በንጹሕ ልብ ጌታን ከሚጠሩት ጋራም ጽድቅን፣ እምነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን ተከታተል።
Explore 2 ጢሞቴዎስ 2:22
3
2 ጢሞቴዎስ 2:24
የጌታም ባሪያ ሊጣላ አይገባውም፤ ይልቁን ለሰው ሁሉ ገር፣ ለማስተማር ብቃት ያለው፣ ትዕግሥተኛም መሆን ይገባዋል፤
Explore 2 ጢሞቴዎስ 2:24
4
2 ጢሞቴዎስ 2:13
ታማኞች ሆነን ባንገኝ፣ እርሱ ታማኝ እንደ ሆነ ይኖራል፤ ራሱን መካድ አይችልምና።
Explore 2 ጢሞቴዎስ 2:13
5
2 ጢሞቴዎስ 2:25
እውነትን ወደ ማወቅ ይደርሱ ዘንድ፣ እግዚአብሔር ንስሓን እንደሚሰጣቸው ተስፋ በማድረግ የሚቃወሙትን በየዋህነት የሚያቃና መሆን ይኖርበታል፤
Explore 2 ጢሞቴዎስ 2:25
6
2 ጢሞቴዎስ 2:16
እግዚአብሔርን ከማያስከብር ከንቱ ልፍለፋ ራቅ፤ በዚህ ነገር የተጠመዱ ሰዎች ከእግዚአብሔር እየራቁ ይሄዳሉና።
Explore 2 ጢሞቴዎስ 2:16
Home
Bible
Plans
Videos