1
ምሳሌ 7:2-3
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ትእዛዜን ጠብቅ፤ በሕይወት ትኖራለህ፤ ትምህርቴንም እንደ ዐይንህ ብሌን ተንከባከበው። በጣትህ ላይ እሰረው፤ በልብህ ጽላት ላይ ጻፈው።
Compare
Explore ምሳሌ 7:2-3
2
ምሳሌ 7:1
ልጄ ሆይ፤ ቃሌን ጠብቅ፤ ትእዛዜንም በውስጥህ አኑር።
Explore ምሳሌ 7:1
3
ምሳሌ 7:5
ከአመንዝራ ሴት፣ በአንደበቷም ከምታታልል ባዕድ ሴት ይጠብቁሃል።
Explore ምሳሌ 7:5
Home
Bible
Plans
Videos