1
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:12
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አንተ በሚያበራው የአጥቢያ ኮከብ የተመሰልክ የባቢሎን ንጉሥ ሆይ! እንደ ሰማይ ከፍ ካለው ክብርህ እንዴት ወደቅኽ! መንግሥታትን ሁሉ ታዋርድ ነበር፤ አሁን ግን ወደ መሬት ተጣልክ።
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:12
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:13
አንተ እንዲህ ብለህ አስበህ ነበር፦ “ወደ ሰማይ ወጥቼ ከእግዚአብሔር ከዋክብት በላይ ዙፋኔን እዘረጋለሁ፤ በስተሰሜን ዳርቻ አማልክት በሚሰበሰቡበት ቦታ በተራራ ላይ እቀመጣለሁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:13
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:14
ከደመናዎችም በላይ ወጥቼ በልዑል አምላክ እመሰላለሁ” ብለህ አስበህ ነበር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:14
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 14:15
ነገር ግን ወደ ሙታን ዓለም፥ ወደ ጥልቁ ጒድጓድ ወርደሃል።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 14:15
Home
Bible
Plans
Videos