1
ትንቢተ ኢሳይያስ 48:17-18
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
እናንተን የሚያድን የእስራኤል ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ ይላል፤ “የሚጠቅምህን ሁሉ የማስተምርህና ልትሄድበት የሚገባህን መንገድ የምመራህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ። “ትእዛዞቼን በጥንቃቄ ሰምታችሁ ቢሆንማ ኖሮ፥ በረከታችሁ እንደማይደርቅ የወንዝ ውሃ፥ ጽድቃችሁም እንደ ባሕር ሞገድ በብዛት በመጣላችሁ ነበር!
Compare
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 48:17-18
2
ትንቢተ ኢሳይያስ 48:10
እንደ ብር ሳይሆን በመከራ እሳት አንጥሬአችኋለሁ፥ በችግር እቶንም ፈትኜአችኋለሁ።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 48:10
3
ትንቢተ ኢሳይያስ 48:11
ስለ እኔ ስለ ራሴ ይህን አደርገዋለሁ፤ ስሜስ ለምን ይነቀፋል? ክብሬንም ለማንም አልሰጥም።”
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 48:11
4
ትንቢተ ኢሳይያስ 48:22
“ለክፉዎች ሰላም የላቸውም” ይላል እግዚአብሔር።
Explore ትንቢተ ኢሳይያስ 48:22
Home
Bible
Plans
Videos