1
የማቴዎስ ወንጌል 8:26
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
እርሱም “እናንተ እምነት የጐደላችሁ! ስለምን ትፈራላችሁ?” አላቸው። ከዚያም በኋላ ኢየሱስ ተነሥቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሠጸ፤ ታላቅ ጸጥታም ሆነ።
Compare
Explore የማቴዎስ ወንጌል 8:26
2
የማቴዎስ ወንጌል 8:8
የመቶ አለቃው ግን እንዲህ ሲል መለሰ፦ “ጌታ ሆይ! አንተ ወደ ቤቴ እንድትገባ እኔ የተገባሁ ሰው አይደለሁም፤ ነገር ግን አንዲት ቃል ብቻ ተናገር፤ አገልጋዬም ይድናል።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 8:8
3
የማቴዎስ ወንጌል 8:10
ኢየሱስ ይህን በሰማ ጊዜ ተደነቀ፤ ይከተሉት የነበሩትን ሰዎች እንዲህ አላቸው፤ “በእውነት እላችኋለሁ፤ ይህን የሚያኽል ትልቅ እምነት ያለው አንድም ሰው በእስራኤል ስንኳ አላገኘሁም።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 8:10
4
የማቴዎስ ወንጌል 8:13
ከዚህ በኋላ፥ ኢየሱስ የመቶ አለቃውን “ሂድ፤ እንደ እምነትህ ይሁንልህ” አለው። አገልጋዩም በዚያኑ ሰዓት ተፈወሰ።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 8:13
5
የማቴዎስ ወንጌል 8:27
ሰዎቹም ተደንቀው፥ “ነፋስና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት ይህ እንዴት ያለ ሰው ነው?” አሉ።
Explore የማቴዎስ ወንጌል 8:27
Home
Bible
Plans
Videos