1
መጽሐፈ ምሳሌ 24:3
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
በጥበብ ቤት ይሠራል፤ በማስተዋልም ጸንቶ እንዲኖር ይደረጋል።
Compare
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 24:3
2
መጽሐፈ ምሳሌ 24:17
ጠላትህ ሲሰናከል ደስ አይበልህ፤ በሚወድቅበትም ጊዜ ሐሤት አታድርግ፤
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 24:17
3
መጽሐፈ ምሳሌ 24:33-34
ብትፈልግ ትንሽ ሸለብ ያድርግህ፤ ጥቂት እንቅልፍም ይውሰድህ፤ እጆችህንም አጣምረህ ለጥቂት ጊዜ ዐረፍ በል። ነገር ግን ገና ተኝተህ ሳለህ ድኽነትና ማጣት የጦር መሣሪያ እንደ ታጠቀ ወንበዴ በድንገት እንደሚደርሱብህ ዕወቅ።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 24:33-34
Home
Bible
Plans
Videos