1
መጽሐፈ ምሳሌ 12:25
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ሰውን የልቡ ኀዘን ያዋርደዋል፥ መልካም ቃል ግን ደስ ያሰኘዋል።
Compare
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:25
2
መጽሐፈ ምሳሌ 12:1
ተግሣጽን የሚወድድ እውቀትን ይወድዳል፥ እርማትን የሚጠላ ግን ሞኝ ነው።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:1
3
መጽሐፈ ምሳሌ 12:18
እንደሚዋጋ ሰይፍ የሚለፈልፍ ሰው አለ፥ የጠቢባን ምላስ ግን ጤና ነው።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:18
4
መጽሐፈ ምሳሌ 12:15
የሰነፍ መንገድ በዓይኑ የቀናች ናት፥ ጠቢብ ግን ምክርን ይሰማል።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:15
5
መጽሐፈ ምሳሌ 12:16
የሰነፍ ቁጣ ቶሎ ይታወቃል፥ ብልህ ሰው ግን ነውርን ይሰውራል።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:16
6
መጽሐፈ ምሳሌ 12:4
ጐበዝ ሴት ለባሏ ዘውድ ናት፥ አሳፋሪ ሴት ግን በአጥንቱ ውስጥ እንደ ቅንቅን ናት።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:4
7
መጽሐፈ ምሳሌ 12:22
ውሸተኛ ከንፈር በጌታ ዘንድ አስጸያፊ ነው፥ እውነትን የሚያደርጉ ግን በእርሱ ዘንድ የተወደዱ ናቸው።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:22
8
መጽሐፈ ምሳሌ 12:26
ጻድቅ ለባልንጀራው መንገዱን ያሳያል፥ የኀጥኣን መንገድ ግን ታስታቸዋለች።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:26
9
መጽሐፈ ምሳሌ 12:19
የእውነት ከንፈር ለዘለዓለም ትቆማለች፥ ውሸተኛ ምላስ ግን ለቅጽበት ነው።
Explore መጽሐፈ ምሳሌ 12:19
Home
Bible
Plans
Videos